Deuteronomy 29 1 ይህ ቃል ኪዳን ነው። ያህዌ በሞዓብ ምድር ሙሴን ለእስራኤል እንዲነግራቸው ያደረጋቸው ቃላት እነዚህ ናቸው። ይህ በኮሬብ ተራራ ከተገባው ቃል በተጨማሪ የመጣ ነው።