Genesis 43

1 ረሃቡ እየባሰበት መጣ።

15 ወንድማማቾቹ ስጦታዎቹን አነሱ። እጥፍ ገንዘብም ያዙ። ብንያምንም ይዘውት ሄዱ። እስከ ግብፅ ድረስ ተጉዘው በዮሴፍ ፊት ቆሙ።